አቶ ውብሸት በቃሉ ሙሉሰው ምስራቅ ጎጃም ዞን ደጀን ወረዳ ምንጃ ቀበሌ ልዩ ቦታ ቀረሮ ተብሎ በሚጠራው ቦታ የጅኘሰም ማእድን ማምረት ስራ ፈቃድ እንዲሰጠው መስሪያ ቤታችን ጠይቋል፡፡
Adinda UTM Zone 37N
Geographic Coordinates of the license area
የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-
No | Easting | Northing |
1 | 404866 | 1114437 |
2 | 405004 | 1114070 |
3 | 405181 | 1114227 |
4 | 405569 | 1114138 |
5 | 405566 | 1114357 |
6 | 405278 | 1114436 |
7 | 405090 | 1114414 |
8 | 405041 | 1114405 |
ብሎክ ቁጥር | በሰሜን | በደቡብ | በምዕራብ | በምሥራቅ |
1 | የግለሰብ ይዞታ | የግለሰብ ይዞታ | የግለሰብ ይዞታ | የግለሰብ ይዞታ |
ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡
የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ