ማስታወቂያ

0
134

ዞብል ኦይል ኢትዮጵያ ኃ/የተ/የግ/ ማህበር በማዕከላዊ ጎንደር  ዞን በምዕራብ ደንበያ  ወረዳ  በናርችቻ /ጅብጅባ/ ቀበሌ  ተብሎ በሚጠራው ቦታ የከሰል ድንጋይ ማዕድን ማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡

የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-

Adinda UTM Zone 37N

Geographic Coordinates of the license area

 

Corner EASTING NORTHING
A 293401.990 1368983.433
B 293404.765 1368887.414
C 293431.543 1368456.630
D 294020.521 1368544.491
E 293920.813 1369070.548

 

ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here