ንጉሡ በጃማይካ

0
196

ሚያዚያ 8 ቀን 1958 ዓ.ም ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ጃማይካን ለመጎብኘት ኪንግስተን ሲገቡ ከመቶ ሺ የማያንሱ ሰዎች የደመቀ አቀባበል አደረጉላቸው። ይሄን ዕለት የ’ራስ ተፈሪያን’ ተከታዮች በየዓመቱ የጉብኝት ማስታወሻ አድርገው ያከብሩታል።
በተለይ ደግሞ ንጉሡ የጃማይካን ምድር እንደረገጡ ለረጅም አመታት ጠፍቶ የነበረው ዝናብ ስለዘነበ ልዩ ከበሬታን አሰጥቷቸዋል።

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here