አፄ ዮሐንስ እና የሸዋው ንጉሥ ምኒልክ ወሎ፣ ቦሩ ሜዳ ተገናኝተው መጋቢት 18 ቀን 1870 ዓ.ም እርቅ ፈጸሙ።
የእርቅ ስምምነታቸው ደግሞ ንጉሥ ምኒልክ የንጉሠ ነገሥቱን የበላይነት መቀበላቸውን እና አፄ ዮሐንስ ደግሞ የምኒልክን በሸዋ ላይ ንጉሥነት በመቀበል በመሃላ የታረቁበት ነው።
አፄውም ለሸዋዉ ንጉሥ ምኒሊክ ዘውድ ጫኑላቸው።
ምንጭ፦ ውክፔዲያ/የታሪክ ማስታወሻ/
አፄ ዮሐንስ እና የሸዋው ንጉሥ ምኒልክ ወሎ፣ ቦሩ ሜዳ ተገናኝተው መጋቢት 18 ቀን 1870 ዓ.ም እርቅ ፈጸሙ።
የእርቅ ስምምነታቸው ደግሞ ንጉሥ ምኒልክ የንጉሠ ነገሥቱን የበላይነት መቀበላቸውን እና አፄ ዮሐንስ ደግሞ የምኒልክን በሸዋ ላይ ንጉሥነት በመቀበል በመሃላ የታረቁበት ነው።
አፄውም ለሸዋዉ ንጉሥ ምኒሊክ ዘውድ ጫኑላቸው።
ምንጭ፦ ውክፔዲያ/የታሪክ ማስታወሻ/