ከአፍታ እረፍት በኋላ ያገረሸዉ ጦርነት

0
263

የእስራኤል እና የሃማስ ጦርነት
ከሰባት ቀኑ ጊዜያዊ የተኩስ አቁም
ስምምነት በኋላ እንደገና ተጀምሯል::
እንደ ቢቢሲ ዘገባ ጋዛ ላይ
ወታደራዊ እርምጃ እየወሰደ ያለው
የእስራኤል ጦር ሰሜን ጋዛ ላይ
የነበረውን ጥቃት ወደ ደቡብ ጋዛ
በማዞር ኻን ዩኒስ የተሰኘችውን
ከተማ ዒላማ ማድረግ ጀምሯል።
አንቶኒዮ ጉተሬዝ በጋዛ ያለው
ሰብዓዊ ስርዓት ሊወድቅ እንደሚችል
አስጠንቅቀዋል::
ሃማስ በመስከረም ወር መጨረሻ

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here