የሐራጅ ቁጥር ዳበ/ባዳዲ/0689/24
ዳሸን ባንክ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 1147/2011 በተሰጠዉ ስልጣን መሰረት የሚከተሉትን የተበዳሪ/አስያዥ/
ቤት/ቤቶች ባሉበት ሁኔታ በሀራጅ ይሸጣል፡፡
ተ.ቁ | የተበዳሪዉ ስም | አበዳሪው ቅርንጫፍ | የአስያዥ ስም | ቤቱ ሚገኝበት አድራሻ | የንብረቱ አይነት | የጨረታ መነሻ ዋጋ | ጨረታዉ የሚካሄድበት | |||||
ቀን | ስዓት | |||||||||||
ከተማ | ክ/ከተማ | የካርታ ቁጥር | የቦታ ስፋት | |||||||||
1 | ኤስ ጂ ኤል ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግል ማህበር | ጊ/አደባባይ | አቶ ጌታቸው እያደር | ባ/ዳር | አፄ ቴዎድሮስ | 33327/08 | 200 ካ.ሜ
G+2 |
ለመኖሪያ | 8,628,910 | ጥር 15 ቀን 2017 ዓ.ም | 4፡00-6፡00 |
ማሳሰቢያ
- ተጫራቾች የጨረታዉን መነሻ ዋጋ 25በመቶ የጨረታ ማስከበሪያ በዳሸን ባንክ ክፍያ ማዘዣ (ሲፒኦ) በጨረታዉ ዕለት ይዘዉ በመቅረብ መመዝገብ ይችላሉ፡፡
- ጨረታዉ በሰንጠረዡ ላይ በተገለፀዉ ቀን እና ሰዓት ቤቱ በሚገኝበት አድራሻ ይካሄዳል፡፡
- ለመንግስት የሚከፈል ግብር፣ታክስ ፣ዉዝፍ የሊዝ ክፍያ ፣ተጨማሪ እሴት ታክስን እና ሌላም ከስም ዝዉዉር ጋር የሚገናኙ ወጪዎችን ገዢዉ ይከፍላል፡፡
- የጨረታዉ አሸናፊ ደብዳቤ ከተሰጠበት ቀን ጀምሮ ያሸነፈበትን ዋጋ በ15 ቀናት ዉስጥ አጠናቆ መክፈል ይኖርበታል፡፡ ባይከፈል ግን ጨረታዉ ተሰርዞ ያስያዘዉ ገንዘብ አይመለስለትም፡፡ በጨረታዉ ለተሸነፉ ተጫራቾች ያስያዙት ሲ.ፒ.ኦ. ወዲያዉኑ ይመለስላቸዋል፡፡
- በጨረታዉ ላይ አስያዥና ተበዳሪዉ ወይም ህጋዉ ወኪሎቻቸዉ መገኘት ይችላሉ፣ ባይገኙም ጨረታዉ በሌሉበት ይካሄዳል፡፡
- የተጫራቾች ምዝገባ ከሀራጅ መዝጊያ 10 ደቂቃ በፊት ይጠናቀቃል፡፡
- ጨረታዉ ተጀምሮ በተቀመጠዉ ሰዓት ዉስጥ ካልተጠናቀቀ ሊራዘም ይችላል፡፡
- ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ፡፡
- ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058-320-76-50 ወይም 058-320-27 93 ደዉሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡
ዳሸን ባንክ ባህርዳር ዲስትሪክት