የሊዝ ጨረታ ማስታወቂያ

0
142

የአዲስ ዘመን ከተማ አስተዳደር ከተማ መሠረተ ልማት ጽ/ቤት የከተማ ቦታን በሊዝ ስለመያዝ በሚደነግገው አዋጅ ቁጥር 721/2004 መሠረት በ2016 በጀት ዓመት 2ኛ ዙር ጨረታ የድርጅት 4 .እና ለመኖሪያ 2. ጠቅላላ 6 ቦታዎችን ለተጫራቾች ማስተላለፍ ይፈልጋል፡፡

  1. መጫረት የሚፈልግ ማንኛውም ሰው ወይም ድርጅት ማስታወቂያው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 የሥራ ቀናት ውስጥ የቦታውን ዝርዝር መረጃ እና የጨረታ ሰነድ የማይመለስ 250.00/ ሁለት መቶ ሃምሳ ብር/ በመክፈል ቢሮ ቁጥር 15 በመምጣት መግዛት ይችላሉ፡፡
  2. የጨረታ ሰነድ ማስገቢያ ጊዜ ማስታወቂያው በጋዜጣ ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 የሥራ ቀናት ከጧቱ 2፡30 እስከ 11፡00 ብቻ ለዚህ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ  ይሆናል፡፡
  3. ጨረታው የሚዘጋው በ10ኛው ቀን በ11፡00 ይሆናል፡፡
  4. ጨረታው የሚከፈተው ጨረታው ከተዘጋበት ቀን ቀጥሎ ባለው ቀን በ3፡00  ሁሉም ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ሲሆን ጨረታው የሚከፈተው በከተማው መሠረተ ልማት ጽ/ቤት ግቢ ይሆናል፡፡
  5. ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 444 02 63 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡
  6. መሥሪያ ቤቱ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

የአዲስ ዘመን ከተማ አስተዳደር  ከተማና መሰረተ ልማት ጽ/ቤት

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here