የሊዝ ጨረታ ማስታወቂያ

0
113

የወረታ ከተማ አስተዳደር ከተማና መሰረተ ልማት ጽ/ቤት የከተማ ቦታ ስለመያዝ በደነገገው አዋጅ 72/2004 መሠረት በ2016 በጀት ዓመት ለሦስተኛ ዙር ከ 1-6 የተዘረዘሩትን የመሬት ሊዝ ጨረታ ማስተላለፍ ይፈልጋል፡፡

  1. ቀበሌ 03 በአዋሳኝ በምሥራቅ እነ በልሲቲ ጌትነት፣ በምዕራብ ይስማው፣ በሰሜን መንገድ፣ በደቡብ ፖስታ ቤት፣ መካከል የሚገኝ ቦታ ስፋቱ 157.5 ካ/ሜትር ቦታ፡፡
  2. ቀበሌ 03 በአዋሳኝ በምሥራቅ ውዱ ትዛዙ፣ በምዕራብ ዓለምየ አሊ፣ በሰሜን የቀበሌ ቤት፣ በደቡብ መንገድ መካከል የሚገኝ ስፋቱ 164.5 ካ/ሜትር ቦታ፡፡
  3. ቀበሌ 03 በአዋሳኝ በምሥራቅ መንገድ፣ በምዕራብ ዓብይ፣ በሰሜን አስማማው ዓለሙ፣ በደቡብ ጌትነት አሳፈው መካከል የሚገኝ ስፋቱ 115.1 ካ/ሜትር ቦታ፡፡
  4. ቀበሌ 03 በአዋሳኝ በምሥራቅ ወሰን የለሽ፣ በምዕራብ ቦሰናና አምባው፣ በሰሜን መንገድ፣ በደቡብ የቀበሌ ቤትና አህመድ መካከል የሚገኝ ስፋቱ 560 ካ/ሜትር ቦታ፡፡
  5. ቀበሌ 03 በአዋሳኝ በምሥራቅ መንገድ፣ በምዕራብ ካሳነሽ ገረመው እና አሰፋ፣ በሰሜን ወኪል ሙሀመድ፣ በደቡብ ጀማ ኑርያ መካከል የሚገኝ ስፋቱ 185 ካ/ሜትር ቦታ፡፡
  6. ቀበሌ 04 በአዋሳኝ በምሥራቅ መንገድ፣ በምዕራብ አበባው በርሄ እና ጥሩየ አሌ፣ በሰሜን መንገድ፣ በደቡብ ተሾመ ዳኛው መካከል የሚገኝ ስፋቱ 450 ካ/ሜትር ቦታ፡፡
  7. የጨረታ ሰነዱን ቢሮ ቁጥር 17 በመምጣት የማይመለስ 300.00 /ሦስት መቶ ብር/ በመክፈል መግዛት ይቻላል፡፡
  8. የጨረታ አይነት መደበኛ፡፡
  9. የጨረታ ሰነድ የመግዣ ቀን ማስታወቂያው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉበት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 11፡30 ብቻ ይሆናል፡፡
  10. የጨረታ ሰነድ መሸጫ ጊዜ የሚያልቀው በ10ኛው ቀን 11፡30 ነው፡፡
  11. ጨረታው የሚከፈተው በ11ኛው ቀን ወረታ ከተማ አስተዳደር ከተማና መሰረተ ልማት ጽ/ቤት ከጠዋቱ 4፡00 ታሽጎ 4፡30 ሁሉም ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው ቢገኙም ባይገኙም ጨረታው ይከፈታል፡፡
  12. መሥሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  13. የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ወይም ሲፒኦ በባንክ የተረጋገጠ የገንዘብ ክፍያ ትዕዛዝ ለሚወዳደሩበት አምስት በመቶ ዋስትና ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ አሸናፊው ከተለየ በኋላ ያስያዙት ሲፒኦ የሚመለስ ይሆናል፡፡
  14. የግንባታ ደረጃ ለድርጅት እና ለመኖርያ ቤት
  15. የቦታው አገልግሎት በእያንዳንዱ ምድብ ከሰነዱ ጋር በሚሸጠው ሰነድ ሰንጠረዥ ላይ የተቀመጠው ይሆናል፡፡
  16. ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር 058 446 00 26 ደውለው ማግኝት ይችላሉ፡፡

የወረታ ከተማ አስተዳደር ከተማና መሰረተ ልማት ጽ/ቤት

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here