የሐራጅ ማስታወቂያ

0
200

የሐራጅ  ቁጥር ዳበ/ባዳዲ/0151/24

ዳሸን ባንክ  በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 1147/2011 በተሰጠዉ ስልጣን መሰረት የሚከተሉትን  የተበዳሪ/አስያዥ/ ቤት/ቤቶች ባሉበት ሁኔታ በሐራጅ ይሸጣል፡፡

ተ.ቁ የተበዳሪዉ ስም   አበዳሪው ቅርንጫፍ የአስያዥ ስም ቤቱ ሚገኝበት አድራሻ የንብረቱ አይነት የጨረታ መነሻ ዋጋ ጨረታዉ የሚካሄድበት
   ቀን ስዓት
ከተማ ቀበሌ የካርታ ቁጥር የቦታ ስፋት
1 አቶ ሀብቴ ኪሮስ ጣዕመ ዳንሻ አቶ ሀብቴ ኪሮስ ም/አርማጨሆ ም/ገነት 01 00808 349.75 ካ.ሜ ለመኖሪያ 1,361,754 ሚያዝያ 8 ቀን 2016 ዓ.ም 4፡00-6፡00

ማሳሰቢያ

  1. ተጫራቾች የጨረታዉን መነሻ ዋጋ 25 በመቶ የጨረታ ማስከበሪያ በዳሸን ባንክ ክፍያ ማዘዣ (ሲፒኦ) በጨረታው ዕለት ይዘው በመቅረብ መመዝገብ ይችላሉ፡፡
  2. ጨረታው በሰንጠረዡ ላይ በተገለፀው ቀን እና ሰዓት ቤቱ በሚገኝበት አድራሻ ይካሄዳል፡፡
  3. ለመንግሥት የሚከፈል ግብር፣ ታክስ፣ ውዝፍ የሊዝ ክፍያ፣ ተጨማሪ እሴት ታክስን እና ሌላም ከስም ዝውውር  ጋር የሚገናኙ ወጪዎችን ገዢው ይከፍላል፡፡
  4. የጨረታው አሸናፊ ደብዳቤ ከተሰጠበት ቀን ጀምሮ ያሸነፈበትን ዋጋ በ15 ቀናት ውስጥ አጠናቆ መክፈል ይኖርበታል፡፡ ባይከፈል ግን ጨረታው ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ አይመለስለትም፡፡ በጨረታው ለተሸነፉ ተጫራቾች ያስያዙት ሲ.ፒ.ኦ. ወዲያውኑ ይመለስላቸዋል፡፡
  5. በጨረታው ላይ አስያዥና ተበዳሪው ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው መገኘት ይችላሉ፣ ባይገኙም ጨረታው በሌሉበት ይካሄዳል፡፡
  6. የተጫራቾች ምዝገባ ከሐራጅ መዝጊያ 10 ደቂቃ በፊት ይጠናቀቃል፡፡
  7. ጨረታው ተጀምሮ በተቀመጠው ሰዓት ውስጥ ካልተጠናቀቀ ሊራዘም ይችላል፡፡
  8. ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 320 76 50 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

ዳሸን ባንክ ባሕርዳር ዲስትሪክት

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here