የሐራጅ ጨረታ መክፈቻ ቀን ማሳወቅ

0
74

ጣና ማይክሮ ፋይናስ አ.ማ ተቋም በበኩር ጋዜጣ 30ኛ ዓመት ቁጥር 18 ሚያዝያ 6 ቀን 2017 ዓ.ም በተበዳሪዎች ቸርነት ማለደ እና መንጋው ጌጤ አቤ ስም የተመዘገቡ ሁለት ቤቶችን በሐራጅ ለመሸጥ ጣና ማይክሮ ፋይናስ ተቋም አ.ማ  ማውጣቱ ይታወቃል፡፡

ስለሆነም ሐራጁን የመክፈቻ ቀን ሚያዝያ 6 ቀን 2017 ዓ.ም ተብሎ በጋዜጣ የወጣው ስህተት ስለሆነ ለግንቦት 6 ቀን 2017 ዓ.ም ተብሎ የተስተካከለ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ጣና ማይክሮ ፋይናስ ተቋም አ.ማ

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here