የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

0
48

በአፈ/ከሳሽ እድገት እቁብ ማህበር እና በአፈ/ተከሳሽ ቢምረው አድማስ  መካከል ስላለው የገንዘብ ክርክር ጉዳይ በእንጅባራ ከተማ ቀበሌ 05 በሰሜን እንየው ብዙነህ ፣በደቡብ መንገድ ፣በምሥራቅ ሀብቴ መኮነን  እና በምዕራብ አስረስ ማናምኖ የሚያዋስነው በአፈ /ተከሳሽ መ/ታ ተከስተ ብርሃን  ስም ተመዝግቦ የሚገኝ የመኖሪያ ቤት በመነሻ ዋጋ ብር 2‚000‚000 /ሁለት ሚሊዮን ብር / በሆነ የጨረታ ማስታወቂያው ከሐምሌ 30 ቀን 2017 ዓ.ም እስከ ነሐሴ 30 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ  በጋዜጣ ታትሞ ይቆይና ጳጉሜ 1 ቀን 2017 ዓ.ም ከ2፡30 እስከ 6፡00 ስለሚሸጥ መግዛት የምትፈልጉ በቦታው በመገኘት መጫረት የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን ተጫራቾች ወደ ጨረታው ስትመጡ የጨረታውን መነሻ ¼ ኛውን /በሲፒኦ/ አስይዛችሁ እንድትቀርቡ ፍ/ቤቱ አዝዟል ፡፡

የባንጃ ወረዳ ፍ/ቤት

 

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here