የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

0
113

የሐራጅ ቁጥር ዳባ/ባዳዲ/0449/24

ዳሸን ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 1147/2011 በተሰጠው ስልጣን መሠረት የሚከተሉትን የተበዳሪ ወይም አስያዥ ንብረቶች ባሉበት ሁኔታ በሐራጅ ይሸጣል፡፡

ተ.ቁ የተበዳሪው ስም አበዳሪው ቅርንጫፍ የአስያዥ ስም የተሽከርካሪው መግለጫ የጨረታ መነሻ ዋጋ ጨረታው የሚካሄድበት
የሰሌዳ ቁጥር ዓይነት የሻንሲ ቁጥር ሞተር ቁጥር የተሸ/ሞዴል ቀን ሰዓት ቦታ
1 አቶ አዘዘ አሰፋ መንግሥቱ ወረታ አቶ አዘዘ አሰፋ አአ-03-A66436 ጃፓን አይሱዙ JAAKP34H9J7P01996 4HG1-719233 NPR71/2018 1,720,000.00 27/12/2016 ዓ/ም 4፡00-6፡00 ዳሸን ባንክ ባሕር ዳር ዲስትሪክት በሚገኘው የባንኩ መኪና ማቆሚያ

 

ማሣሰቢያ፡-

  1. ተጫራቾች የጨረታውን መነሻ ዋጋ 25 በመቶ የጨረታ ማስከበሪያ የባንክ ክፍያ ማዘዣ/ሲፒኦ/ በጨረታው እለት ይዘው በመቅረብ መመዝገብ ይችላሉ፡፡
  2. ጨረታው በሰንጠረዡ ላይ በተገለፀው ቀን እና ሰዓት ተሽከርካሪው በሚገኝበት ዳሸን ባንክ ባሕር ዳር ዲስትሪክት በሚገኘው የባንኩ መኪና ማቆሚያ ይካሄዳል፡፡
  3. የጨረታው አሸናፊ ያሸነፈበትን ዋጋ 15 በመቶ ተጨማሪ እሴት ታክስ፣ ሌሎች ግብሮች እና ሌላ ከስም ዝውውር ጋር የሚገናኙ ወጪወችን ገዢው ይከፍላል፡፡
  4. የጨረታው አሸናፊ ያሸነፈበትን ዋጋ በ15 ቀናት ውስጥ አጠናቆ መክፈል ይኖርበታል፡፡ ባይከፍል ግን ጨረታው ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ አይመለስለትም፡፡ በጨረታው ለተሸነፉ ተጫራቾች ያስያዙት ሲፒኦ ወዲያውኑ ይመለስላቸዋል፡፡
  5. በጨረታው ላይ አስያዥና ተበዳሪ ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው መገኘት ይችላሉ፤ ባይገኙም ጨረታው በሌሉበት ይካሄዳል፡፡
  6. የተጫራቾች ምዝገባ ከሐራጁ መዝጊያ ሰዓት 10 ደቂቃ በፊት ይጠናቀቃል፡፡
  7. ጨረታው ተጀምሮ በተቀመጠው ሰዓት ውስጥ ካልተጠናቀቀ ሊራዘም ይችላል፡፡
  8. ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  9. ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 320 76 50 ወይም 058 320 27 93 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

ዳሸን ባንክ አ.ማ

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here