የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

0
94

የሐረጅ ቁጥር ዳባ/ባዳዲ/0168/25

ዳሽን ባንክ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 1147/2011 በተሰጠው ስልጣን መሰረት የሚከተሉትን የተበዳሪ /አስያዥ/ ቤት/ቤቶች ባሉበት ሁኔታ በሐራጅ ይሸጣል፡፡

ተ.ቁ የተበዳሪው ስም የአበዳሪው ቅርጫፍ የአስያዥ ስም ቤቱ የሚገኝበት አድራሻ የንብረቱ አይነት አገልግሎት የጨረታው መነሻ ዋጋ ጨረታው የሚካሄድበት
ከተማ ቀበሌ የካርታ  ቁጥር የቦታው ስፋት ቀን ሰዓት
1 ላባዲና ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግል ማህበር ጊ/አደባባይ አቶ አበበ አጥናፍ ባ/ዳር 11 ህ11/4765/2010 150 ካ.ሜ የመኖሪያ 10,008,207

 

ሚያዚያ 28 ቀን 2017 ዓ.ም 4፡00-6፡00
2 አቶ ነጋሽ ምኒል ደስታ ሻውራ አቶ ነጋሽ ምኒል ሻውራ 02 482/09 200 ካ.ሜ የመኖሪያ 799,579 ሚያዚያ 30 ቀን 2017 ዓ.ም 4፡00-6፡00

 

  1. ተጫራቾች የጨረታውን መነሻ ዋጋ ሃያ አምስት በመቶ የጨረታ ማስከበሪያ በዳሽን ባንክ ክፍያ ማዘዣ ሲፒኦ በጨረታው ዕለት ይዘው በመቅረብ መመዝገብ ይችላሉ፡፡
  2. ጨረታው በሰንጠረዥ ላይ በተገለፀው ቀንና ሰዓት ቤቱ በሚገኝበት አድራሻ ይካሄዳል፡፡
  3. ለመንግስት የሚከፈል ግብር ፣ታክስ ፣ውዝፍ የሊዝ ክፍያ ፣ተጨማሪ ዕሴት ታክስን እና ሌላም ከስም ዝውውር ጋር የሚገኝ ወጪዎችን ገዥው ይከፍላል፡፡
  4. የጨረታው አሸናፊ ደብዳቤው ከተሰጠበት ቀን ጀምሮ ያሸነፈበትን ዋጋ በ15 ቀናት ውስጥ አጠናቆ መክፈል ይኖርበታል፡፡ ባይከፍል ግን ጨረታው ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ አይመለስለትም ፡፡ በጨረታው ለተሸነፍ ተጫራቾች ያስያዙት ሲፒኦ ወዲያውኑ ይመለስላቸዋል፡፡
  5. በጨረታው ላይ አስያዥና ተበዳሪው ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው መገኘት ይችላሉ፡፡ ባይገኙም ጨረታው በሌሉበት ይካሄዳል፡፡
  6. የተጫራቾች ምዝገባ ከሐራጅ መዝጊያ 10 ደቂቃ በፊት ነው፡፡
  7. ጨረታው ተጀምሮ በተቀመጠው ሰዓት ውስጥ ካልተጠናቀቀ ሊራዘም ይችላል፡፡
  8. ባንኩ የተሻለ አማራች ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  9. ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 320 76 50 ወይም 058 320 27 93 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡

ዳሽን ባንክ ባሕር ዳር ዲስትሪክት

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here