የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

0
85

ጣና ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም ኢማ ስጋቸው ከዚህ በታች የተጠቀሰው ተበዳሪ ያለባቸውን ብድር በወቅቱ  ባለመክፈላቸው ምክንያት ተቋሙ በአነስተኛ የፋይናንስ ሥራ አዋጅ ቁጥር 626/2001 እና እጅ ቁጥር 97/90 በተስጠው ስልጣን መሠረት ብድሩን በዋስትና ወይም በማያዣነት የተያዘውን የመኖሪያ ቤት በሐራጅ ጨረታ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡

የቅርንጫፍ ስም ተበዳሪ ስም የንብረት አስያዥ የንብረቱ ሰም የንብረቱ ኣይነት

 

የቤቱ ስፋት

 

የሃራጅ መነሻ ዋጋ ሐራጅ የሚካሄድበት ቦታ
አጼ ሰርጸ ድንግል ቅርጫፍ አቶ ጥላሁን መኮነን ጥበቡ አቶ ጥላሁን መኮነን ጥጋቡ የመኖሪያ ቤትና ቦታ 249.89 ካ.ሜ 3,068,337.6 ጣና ማይክሮ ፋይና ተቋም ባሕር ዳር ቀበሌ 03 በአፄ ሰርጸ ድንግል ቅርጫፍ ሰኔ 18 ቀን 2017 ዓ.ም ከረፋዱ 5፡00

 

ማሳሰቢያ፡-

  1. ማንኛውም ተጫራች ወይም ህጋዊ ወኪል የሃራጁን በዜሮ መነሻ ዋጋ መጫረት ይችላል፡፡
  2. አሸናፊው ጨረታውን ካሸነፈበት ቀን ጀምሮ ገንዘቡን በ15 ቀናት ውስጥ አጠቃሎ መክፈል ያለበት ሲሆን ይህን ካላደረገ ለሃራጅ መነሻ ያስያዘው ገንዘብ ተመላሽ ሳይሆን ውሉ ይቋረጣል፡፡
  3. ሐራጁ የሚካሄድበት በአማራ ክልል ባሕር ዳር ከተማ 03 ቀበሌ አጼ ሰርጸ ድንግል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት፡፡
  4. በጨረታው ላይ ተጫራቾችና ባለንብረቶች ወይም ህጋዊ ወኪሎችቻቸው መገኘት አለባቸው፡፡
  5. ተቋሙ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  6. በመንግስት የሚፈለጉ ግብሮችን እና የስም ማዛወሪያዎችን እና ሌሎች ወጭዎችን የጨረታው አሸናፊ ይሸፍናል፡፡
  7. ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር +251 583 209 021 ወይም +251 583 209 448 ደውለው መጠየቅ ይቻላል፡፡

ጣና ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም ኢ.ማ

 

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here