በማዕከላዊ ጎንደር ዞን የሻሁራ ከተማ አስተዳደር ከተማና መሰረተ ልማት ጽ/ቤት የከተማ ቦታዎችን በመሬት ሊዝ ጨረታ መመሪያ መሰረት ለተጫራቾች አወዳድሮ ማስተላለፍና ማልማት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም ከዚህ በታች በከተማው ፕላን መሰረት በአገልግሎት አይነት
የተዘጋጁትን ቦታዎች ማለትም:-
- ድርጅት = ባለ 500 ካ/ሜ ብዛት 1 ስፋት 500 ካ/ሜ
- ድርጅት = ባለ 300 ካ/ሜ ብዛት 4 ስፋት 1200 ካ/ሜ
- ድርጅት = ባለ 250 ካ/ሜ ብዛት 2 ስፋት 500 ካ/ሜ
- መኖሪያ = ባለ 240 ካ/ሜ ብዛት 1 ስፋት 240 ካ/ሜ
- መኖሪያ = ባለ 374 ካ/ሜ ብዛት 1 ስፋት 374 ካ/ሜ
- መኖሪያ = ባለ 135 ካ/ሜ ብዛት 1 ስፋት 135 ካ/ሜ
- ጠቅላላ ብዛት = 10 ጠቅላላ ስፋት 2949 ካ/ሜ የተዘጋጁትን የከተማ መሬቶች ለተጫራቾች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማስተላለፍ ስለፈለግን የጨረታ ሰነድ ገዝተው መወዳደር ይችላሉ፡፡
የሻሁራ ከተማ አስተዳደር ከተማና መሰረተ ልማት ጽ/ቤት

