የስብሰባ ጥሪ ማስታወቂያ

0
10

ዋካንዳ ንግድና አፓርታማ አ/ማ በክልሉ ንግድ ቢሮ በኩል ምዝገባ ያደረገ ማህበር መሆኑ ይታወቃል፡፡ በመሆኑም ማህበራችን ለመስከረም 04 ቀን 2018 ዓ/ም ከጠዋቱ 3፡00 ባህር ዳር በሚገኘው አዝዋ ሆቴል የመሰብሰቢያ አዳራሽ ለ2ኛ ጊዜ ጠቅላላ ጉባኤ ስለሚያደርግ ሁሉም የድርጅቱ አባል በሙሉ በተጠቀሰው ቦታ እና ጊዜ እንድትገኙ በትህትና እንጠይቃለን፡፡

የዋካንዳ ንግድና አፓርታማ አ/ማ

 

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here