የሻርፕቪሉ ጭፍጨፋ

0
167

መጋቢት 12 ቀን 1952 ዓ.ም የአፍሪካ ብሔራዊ ኮንግረስ ፓርቲ በጠራው የተቃወሞ ሰልፍ ላይ ፖሊስ ጥቁሮች ላይ የሻርፕቪሉን ጭፍጨፋ የፈፀመው በዚህ በያዝነው ሳምንት ነበር።

በደቡብ አፍሪካ በይለፍ ሕጉን በመቃወም በሻርፕቪል ከተማ ፖሊስ ጣቢያ አጠገብ በተደረገው ሰልፍ ላይ ፖሊስ ተኩስ በመክፈቱ ወደ 68 ሰዎች ሲገደሉ ከ180 በላይ ንፁሃንም መቁሰላቸው ተገልጿል።

ምንጭ፤ ሂስትሪፕሌስ ዶት ኮም

(መሰረት ቸኮል)

በኲር መጋቢት 9 ቀን 2016 ዓ.ም ዕትም

 

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here