የካራማራው ድል

0
172

የካቲት 21 ቀን 1970 ዓ/ም
የኢትዮጵያ ሠራዊት በሶማሊያ ወራሪ
ሠራዊት ላይ የካራማራን ድል ተቀዳጀ።
ታላቋን ሶማሊያ ለመመስረት የዚያድ ባሬ
ሰራዊት ኢትዮጵያን ወረረ። የኢትዮጵያ
ሕዝብ ልክ እንደ አድዋው የሀገሩን ዳር
ድንበር ለማስከበር ወደ ድንበር ገሰገሰ።
በአየር ሃይል እና ምድር ጦር ልዩ
ወታደራዊ ቅንጅት የዚያድባሬ እብሪት
ካራ ማራ ላይ ተነፈሰ።

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here