የካቲት 20 ቀን 1910 ዓ.ም የብሪታኒያ
ግዛት መንግሥት በራሱ ፈቃድ በግብጽ
ላይ የነበረውን ሉዐላዊነት አቁሞ ነጻነትን
ለግብፃውያን አሳልፎ ሰጠ።
የውጭ ጉዳይ ግንኙነትን፤ የጦር
ሠራዊትንና የግብፅ ሱዳንን አስተዳደር
የሚመለከቱ ጉዳዮችን ግን በራሱ
አስተዳደር ሥር አስቀረ።
የካቲት 20 ቀን 1910 ዓ.ም የብሪታኒያ
ግዛት መንግሥት በራሱ ፈቃድ በግብጽ
ላይ የነበረውን ሉዐላዊነት አቁሞ ነጻነትን
ለግብፃውያን አሳልፎ ሰጠ።
የውጭ ጉዳይ ግንኙነትን፤ የጦር
ሠራዊትንና የግብፅ ሱዳንን አስተዳደር
የሚመለከቱ ጉዳዮችን ግን በራሱ
አስተዳደር ሥር አስቀረ።