የጠቅላላ ጉባኤ ጥሪ ማስታወቂያ

0
154

ማህበራችን ጉራምባ ሪል እስቴት አክሲዮን ማህበር ህዳር 29 ቀን 2017 ዓ/ም ከጠዋቱ 3፡00 በባህር ዳር ከተማ ቀበሌ 10 ፀደይ ባንክ ወይም የአማራ ክልል ብድርና ቁጠባ ተቋም የስብሰባ አዳራሽ ጠቅላላ ጉባኤ ስለምናደርግ የጉባኤው አጀንዳዎችም የሥራ አፈፃፀም ሪፖርት፣ የኦዲት ሪፖርት፣ የጎደሉ የሥራ አስፈፃሚ አባላት ምርጫ ፣ የእጣ ዋጋና የቅጣት መጠንን በተመለከተ ይሆናል፡፡ ስለሆነም በጉባኤው ላይ የሚመጡት የማህበሩ አባላት ወይም ህጋዊ ወኪሎች የአባልነት ደብተር፣ የታደሰ የቀበሌ መታወቂያ ወይም ፓስፖርት በመያዝ እንዲገኙ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን፡፡

 

የጉራምባ ሪል እስቴት አ.ማ

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here