የጨረታ ማስታወቂያ

0
106

በአፈ /ከሳሽ ወለላው ሰፈነ እና በአፈ/ ተከሳሽ ጋሻው እሸቱ  መካከል ስላለው የአፈፃፀም  ክስ ክርክር ጉዳይ ፤ ባ/ዳር ከተማ ዳግማዊ ምኒሊክ ክ/ከተ/ ሠላም ቀበሌ ፤በወለላው ሰፈነ ስም የተመዘገበ  በሰሜን፣ በደቡብ እና በምዕራብ መኖሪያ ቤት ፣ በምስራቅ መንገድ  1010 ካ.ሜ የሆነ በ4/ቁ 6434 ካርታ ቁጥር፣ ደ/ም/ክ/ከ/1594/2013፣ G+2 መኖሪያ ቤት በጨረታ  መነሻ ዋጋ 6‚751‚964 /ስድስት ሚሊዮን ሰባት መቶ ሃምሳ አንድ ሽ ዘጠኝ መቶ ስልሳ አራት/ ብር  ስለሚሸጥ ፤የጨረታ ማስታወቂያው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ30 ቀናት አየር ላይ ቆይቶ ፤ጥር 24/2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 እስከ 6፡00 ድረስ በግልፅ ጨረታ  ይሸጣል፡፡ መጫረት የምትፈልጉ ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ በመያዝ በሰዓቱ በቦታው በመገኘት ተመዝግባችሁ መጫረት የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን የጨረታ አሸናፊው ያሸነፈበትን ¼ ኛውን በሞ/85 ወዲያውኑ ማስያዝ የሚጠበቅበት መሆኑን ፍ/ቤቱ አዝዟል፡፡

የባሕር ዳርና አካ///ቤት

 

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here