ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

0
94

የአርባያ ከተማ መጠጥ ዉሃና ፍሳሽ አገልግሎት ጽ/ቤት ያገለገሉ 1ኛ.የውሃ ብረት ቱቦ 2ኛ.የውሃ ብረት ታንከር በዉስን ጨረታ አወዳድሮመሸጥይፈልጋል፡፡ስለሆነም የሚከተሉት መስፈርቶች የምታሟሉ መወዳዳር ትችላላችሁ፡

  1. ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ያላቸው፡፡
  2. የዘመኑ ግብር የከፈሉ ለመሆናቸዉ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  3. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ( ቲን ) ያላቸዉ፡፡
  4. ለሚቀርቡት እቃዎች አይነት ዝርዝር በተመለከተ ( ስፔስፍኬሽን) ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይችላሉ፡፡
  5. ጨረታው ከ21/4/ 2017 እስከ 5 /5/ 2017 ዓ.ም 11፡30 ድረስ አርባያ ከተማ መጠጥ ዉሃና ፍሳሽ አገልግሎት ጽ/ቤት ማስገባትና መዉሰድ ይችላሉ፡፡
  6. ተጫራቶች ለሚሞሉት ጠቅላላ ዋጋ ብር መጠን ወይም የዕቃዉ ዋጋ  አንድ በመቶ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ (ሲፒኦ) ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ በጥሬ ገንዘብ የሚያሲዙ ከሆነ በዋና ገ/ያዥ ገንዘቡን ገቢ አድርጎ ከሰነዱ ጋር  ኮፒ አድርጎ በማሸግ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
  7. ተጫራቶች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በ 06/5/2017 ዓ.ም 3:30 ታሽጎ 4፡00 በአርባያ ከተማ መጠጥ ዉሃና ፍሳሽ አገልግሎት ጽ/ቤት በግልጽ ይከፈታል፡፡
  8. ተጫራቶች የጨረታ ሰነዳቸዉን አንድ ወጥ በሆነ ሁለት ፖስታዎች ማለትም ኦርጅናልና ኮፒ በማለት ማስገባት ይችላሉ፡፡
  9. አሸናፊዉ ድርጅት ለአሸነፈበት ጠቅላላ ዋጋ 10 በመቶ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ ሲፒኦ ወይም በጥሬ ገንዘብ ከሆነ አርባያ ከተማ መጠጥ ዉሃና ፍሳሽ አገልግሎት ጽ/ቤት ለዋና ገ/ያዥ ገቢ በማድረግ የገቢ ደረሰኙን ማስያዝ አለበት፡፡
  10. ተጫራቾች የሚሞሉት ሰነድ ላይ ስርዝ ድልዝ መጻፍ የለባቸዉም እንዲሁም የድርጅቱን ማህተም፣ ፊርማ፣ ስልክ ቁጥር አድራሻ መጻፍ ይኖርባቸዋል፡፡
  11. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘና ጨረታዉን ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ፡፡
  12. ጨረታው በክልሉ የከተማ መጠጥ ዉሃና ፍሳሽ ማህበር ባወጣዉ የግዥ መመሪያ የሚተዳደር ይሆናል፡፡
  13. በጨረታዉ ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቶች ተጨማሪ መረጃ ቢያስፈልጋችሁ የአርባያ ከተማ መጠጥ ዉሃና ፍሳሽ አገልግሎት ጽ/ቤት በግዥ ፋ/ን/አስ/ የስራ ሂደት አስተዳደር ቢሮ ዉስጥ በስራ ስዓት በአካል ቀርበዉ መጠየቅ ይችላሉ፡፡ ወይም በስልክ ቁጥር 0582690283 (0963149833) (0920225488) ደዉለዉ መጠየቅ ይቻላል፡፡

የአርባያ ከተማ መጠጥ ዉሃና ፍሳ/ አገ/ /ቤት

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here