ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

0
89

የጃዊ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የግ/ፋ/ንብ/አስ/የሥራ ሂደት ለሆስፒታሉ አገልግሎት የሚውሉ ህትመት ፣ኤሌክትሮኒክስ ፣ቋሚ አላቂ የቢሮ እቃዎች ፣ሌሎች አላቂ እቃዎች፣ ፈርኒቸር እና የደንብ ልብስ እነዚህን በዝርዝር የተጠቀሱትን እቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ ስስሆነም፡- ለመወዳደር የምትፈልጉ ተጫራቾች የሚከተሉትን መስፈርቶች ማሟላት ይኖርባችኋል፡፡

  1. በዘመኑ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (ቲን) ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  3. ከ200,000.00 /ሁለት መቶ ሺህ ብር/ በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴትታክስ ቫት ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  4. የጨረታ ሰነዱን ዋናውንና ኮፒውን በፖስታ በማሸግ በሁሉም ሰነዶች ላይ የድርጅቱን ህጋዊ ማህተም ሙሉ አድራሻ፤ ስልክ ቁጥር በማስፈር ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  5. አሸናፊው ድርጅት ማሸነፉ ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ተከታታይ ቀናት ውስጥ የውል ማስከበሪያ አስር በመቶ ማስያዝ አለባቸው፡፡
  6. በጨረታ ሰነዱ ላይ የተዘረዘሩትን እቃዎች ሙሉ በሙሉ ዋጋቸውን ያልሞላ ተጫራች ከጨረታው ውጭ ይሆናል፡፡
  7. የጨረታው አሸናፊ ድርጅት የሚለየው በጠቅላላ ድምር ውጤት ነው፡፡
  8. የጨረታ ማስከበሪያ በኢትዮጲያ ብሄራዊ ባንክ በተመሰከረስት /ሲፒኦ/ ወይም በጥሬ ገንዘብ የዋጋውን ሁለት በመቶ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
  9. ተጫረቾች ይህ ማሰታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ከ28/04/2017 ዓ.ም እስከ 18/05/2017 ዓ.ም ድረስ የጨረታ ሰነዱን ከጃዊ የመጀ/ደ/ሆ/ግ/ፋይ/ንብ/ስ/ደ/የሥራ ሂደት መግዛት ይችላሉ፡፡
  10. የጨረታ ሰነዱን የማይመስስ 00 (ሶስት መቶ ብር) ብቻ  በመክፈል መግዛት ትችላላችሁ፡፡
  11. የጨረታ ሳጥኑ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቀን 19/05/2017 ዓ.ም በ3፡00 ታሽጎ በ3:30 ይከፈታል፡፡
  12. ተቋሙ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  13. ተጫራቾች የጨረታ ዝርዝሩን /ስፔስፊኬሽን/ ከጨረታ ሰነዱ ላይ ያገኙታል፡፡
  14. እቃውን ጃ/የመ/ደ/ሆ/ መጋዘን ድረስ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው፡፡
  15. ተቋሙ ጨረታውን ከጠቅላላ ድምሩ ሃያ በመቶ የመቀነስና የመጨመር መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 278 03 05 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡

የጃዊ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here