ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

0
83

ግራንድ አካል ድጋፍ ቴክኖሎጂ ማዕከል ድርጅት ከጥቅምት 1/2023 እስከ ታህሳስ 31/2024 ድረስ ያለውን የአንድ አመት ከሁለት ወር ሂሣብ 3  ቦክስ ፋይል ኦዲት ማስደረግ ይፈልጋል፡፡በመሆኑም በጨረታው መወዳደር የምትፈልጉ ተጫራቾች የሚከተሉትን መስፈርት ማሟላት ይጠበቅባችኋል፡፡

  1. የዘመኑን ግብር የከፈሉና መረጃውን ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  2. የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸውና መረጃውን ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  3. የታደሰ የኦዲት የሙያ ፈቃድ ያላቸውና መረጃውን ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  4. የሚቀርበው የመወዳደሪያ ዋጋ ሰነድ ሕጋዊ የድርጅቱ ማህተም ያለው በፖስታ የታሸገ መሆን አለበት፡፡
  5. የጨረታው የመወዳደሪያ ዋጋ ማቅረቢያ ጊዜ ማስታወቂያው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ 10 የስራ ተከታታይ የስራ ቀናት ሲሆን በ11ኛው ቀን ጥር 22/2017 ከቀኑ 4፡00  የጨረታው ተወዳዳሪዎች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
  6. ኦዲቱን በ15 ቀናት ውስጥ ሠርቶ ማስረከብ የሚችሉ መሆን አለባቸው፡፡
  7. አስፈላጊ መረጃ ለመቀበል በስልክ ቁጥር 0911692249 /0918233331 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡
  8. ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ግራንድ አካል ድጋፍ ቴክኖሎጂ ማዕከል

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here