ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

0
89

የባንጃ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት የወረዳው ሴ/መ/ቤቶች የቢሮ ግንባታ ዲዛይን G+3, G+2 እና G+0 ለተለያዩ አገልግሎት የሚውሉ ህንጻዎችን ዲዛይን ማሰራት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቶች መወዳደር ይችላሉ፡፡

  • በህንፃ ስራ አማካሪነት ወይም የመሀንዲሶች ቢሮ አማካሪነት ደረጃ 3 እና ከዚህ በላይ የሆነ፡፡
  • የቲን ተመዝጋቢ መሆናቸውን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  • በዘርፍ አግባብ ያለው የታደሰ የንግድ ስራ ፈቃድ እና የቫት ተመዝጋቢና ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  • በጨረታው መሳተፍ የሚፈልጉ ተወዳዳሪዎች ተጨማሪ ማስረጃ ቢያስፈልጋቸው ባንጃ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 1 ወይም ስልክ ቁጥር 0582270647 ማግኘት ይችላሉ፡፡
  • ተጫራቶችን የጨረታ ማስከበሪ ለሚወዳደሩበት ጠቅላላ ዋጋ ቫትን ጨምሮ 2በመቶ በሲፒኦ ወይም በባንክ በተረጋገጠ ቢድ ቦንድ ማስያዝ አለባቸው፡፡
  • ጨረታው የሚከፈትበት የበዓል ቀን ከሆነ ወደ ቀጣይ የስራ ቀናት ይሸጋገራል፡፡
  • ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 200.00 /ሁለት መቶ/ ከባንጃ ገንዘብ ጽ/ቤት በመክፈል ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 21ኛው ቀን ከቀኑ 11፡30 ድረስ ማግኘት ይችላሉ፡፡
  • ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በተከታታይ ቀናት በ22ኛው ቀን በ3፡30 ይታሸጋል፡፡ በዚሁ ዕለት በ4፡30 ባንጃ ገንዘብ ጽ/ቤት ፍላጎት ያለው ተጫራች ወይም ህጋዊ ወኪል በተገኘበት ይከፈታል፡፡
  • ተጫራቾች ወይም ወኪሉ በጨረታ መክፈቻ እለት ባይገኙ መ/ቤቱ ጨረታውን ለመክፈት የሚያግደው የለም፡፡
  • አሸናፊው ማሸነፉ ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ ከ5 የስራ ቀናት በኋላ ባሉት 5 የስራ ቀናት ውስጥ በመመሪያው መሰረት የውል ማስከበሪያ በማስያዝ ውል መያዝ አለበት፡፡
  • ተጫራቾች አሽገው ከሚያስገቡት ሰነድና ፖስታ ላይ አድራሻ እና የድርጅቱ ማህተም መኖር አለበት፡፡
  • ጨረታው ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ 60 ቀናት ነው፡፡
  • ተጫራቾች በሌላ ተጫራች ላይ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ አይችሉም፡፡
  • ጨረታውን የምናወዳድረው በቴክኒካልና በጠቅላላ ዋጋ ነው፡፡
  • መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

የባንጃ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት

 

 

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here