ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

0
73

በማዕከላዊ ጎንደር ዞን የአምባጊዮርጊስ ከተማ አስተዳደር ገንዘብ/ ጽ/ቤት ለ2017 በጀት ዓመት በከ/መ/ል/ጽ/ቤት ስም ለሚያሰራው የጠጠር መንገድ ስራ 1ኛ የማሽን ኪራይ ማለትም ሮሎ እና ሎደር የመሳሰሉ  2ኛ ጥራቱን የጠበቀ ጋራጋንቲ እራሱ አምርቶ በቢያጆ በሲኖትራክ ገብርኤል ሰፈር እና ሲቪል ሰርቪስ ቢሮ አካባቢ ድረስ ማቅረብ የሚችል /የሚደፋ/ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል ፡፡ ስለዚህ የሚከተሉትን መሰፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር ትችላላችሁ፡፡

  1. በየዘርፍ የዘመኑ የታደስ ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ያላቸው፡፡
  2. የዘመኑ ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ እና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /ቲን/ የተጨማሪ እሴት ታክስ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  3. የግዥ መጠኑ ከ200,000 /ሁለት መቶ ሺህ /ብር እና በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ /ቫት/ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውና የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  4. ተጫራቾች በጨረታ ለማሸነፍ ከላይ ከቁ/1-3/ የተጠቀሱትን የሚመለከታቸው ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዳቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው
  5. የሚገዙ ዕቃዎች አይነት እና ዝርዝር መግለጫ (ስፔስፊኬሽን) እና ናሙና የሚያስፈልጋቸው ከጨረታ ሰነዱማግኘት ይችላሉ፡፡
  6. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ 200.00/ሁለት መቶ/ብር በመክፈል ከአ/ጊስ ከተማ አስተዳደር ገንዘብ ጽ/ቤትቢሮ ቁጥር 05 ዘወትር በስራ ስዓት ማግኘት ይችላሉ፡፡
  7. የጨረታ ሰነዱን ስርዝ ድልዝ ከሆነ ሰነዱ ተቀባይነት የለውም ወይም መፈረም አለበት፡፡
  8. የጨረታ አሸናፊው የሚለየው በሎት ወይም በተናጠል በየሎት ምድባቸው የሚለይ ይሆናል ፡፡
  9. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና (ቢድ ቦንድ) ለሚወዳደሩበት የዕቃውን ጠቅላላ ዋጋ አንድ በመቶ በባንክ በተረጋገጠ የክፋያ ትዕዛዝ (ሲፒዩ) ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ አለባቸው፡፡
  10. በጨረታ 1ኛ የወጣውን ውል እስከሚወስዱ ድረስ 2ኛየወጣው የጨረታ ማስከበሪያ አይመለስለትም ፡፡
  11. አሸናፊው አሸናፊነቱን ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ አምስት ቀናት ውስጥ ውል መውሰድ አለበት፡፡
  12. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሀሳቡን በአንድ ወይም አንድ ወጥ በሆኑ ሁለት ማለትም ኦርጅናል እና ኮፒ በማለት በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በአ/ጊስ ከተማ አስተዳደር ገንዘብ /ጽ/ቤት በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ዘወትር በሥራ ሰዓት ማስወቂያው በጋዜጣ ከወጣበት 13 /8/2017ዓ.ም እስከ 27/8/2017 ዓ.ም ለ15 ተከታታይ ቀናት ጨረታውን መግዛት ይችላሉ ፡፡
  13. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት 13/8/2017 እስከ ሚያዚያ 28/2017 ዓ.ም በተዘጋጀው ሳጥን ከጥዋቱ 3፡30 ታሽጎ 4፡00 ይከፈታል፡፡ ተጫራቾች ባይገኙም ጨረታው ከመክፈት አያግደውም ጨረታው የሚከፈትበት ቀን በዓል ከሆነ የሚቀጥለው ቀን ይሆናል ፡፡
  14. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው፡፡
  15. ስለ ጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ በአምባ ጊዮርጊስ ከተማ አስተዳደር ገንዘብ ጽ/ቤት ድረስ በአካል በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር0581180846/ 0935284602 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡

የአምባጊዮርስ ከተማ አስተዳደር ገንዘብ /ቤት

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here