ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

0
65

በምዕራብ ጐጃም ዞን የቡሬ ከተማ ውሃና ፍሳሽ አገልግሎት ድርጅት ሎት 1 ቧንቧና መገጣጠሚያ እቃዎችን እና ሎት 2 የሙያ ግዥ የሂሳብ ባለሙያዎችን የ3 ዓመት የተቋሙ የፋይናንስ እንቅስቃሴ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማስመርመርና መግዛት ይፈልጋል፡፡

  1. በዘርፋ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው፡፡
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላቸው፡፡
  3. የቫት ተመዝጋቢ ሰርተፊኬት ያላቸው፡፡
  4. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ የሚሞሉትን ጥቅል ዋጋ 5 በመቶ በሲፒኦ ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ የሚችሉ፡፡
  5. ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ ከላይ ከተራ ቁጥር ከ1-4 የተጠቀሱትን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከጨረታ ሰነዱ ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡
  6. ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ የሚገዙት ብር 100 /አንድ መቶ ብር/ ሲሆን ቢሮ ቁጥር 3 ማግኘት ይችላሉ፡፡
  7. ተጫራቾች ዝርዝር መገለጫ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይችላሉ፡፡
  8. ማንኛውም ተጫራች ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 15 ቀናት የጨረታ ሰነድ በፖስታ በማሸግ ቡሬ ግ/ፍ/ን/ የስራ ሂደት በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ዘወትር በስራ ሰዓት መግዛት እና ማስገባት ይችላሉ፡፡
  9. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በ16ተኛው ቀን በ3፡00 ታሽጎ 3፡10 የሚከፈት ይሆናል፡፡
  10. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠ ነው፡፡

የቡሬ ከተማ ውሃና ፍሳሽ አገልግሎት ጽ/ቤት

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here