ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

0
19

የኢትዮዽያ የግብርና ስራዎች ኮርፖሬሽን ባህር ዳር ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በክምችት የሚገኘውን የምግብ እና የእህል ብጣሪ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈጋል ፡፡ ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የምታሟሉ ተጫራቾች መወዳደር ይችላሉ፡፡

  1. በዘርፉ ንግድ ፈቃድ ያላቸው፡፡
  2. የዘመኑን ግብር ለመክፈላቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  3. ተጫራቾች ዘወትር በስራ ሰዓት ከ2፡00 እስከ 6፡00 እንዲሁም ከሰአት በኋላ  ከ7፡00 እስከ 10፡00 ባ/ዳር ቅ/ጽ/ ቤት በሚገኘው ቢሮ በመቅረብ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ የማይመለስ 200.00 / ሁለት መቶ /ብር መግዛት ይቻላል፡፡
  4. ለጨረታ ዋስትና ማስከበሪያ ከ2በመቶ የማያንስ ሲፒኦ ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል፡፡
  5. ጨረታው በጋዜጣ ከታተመበት ጀምሮ ለ10 ተከታታይ የስራ ቀናት የሚቆይ ሲሆን በ10ኛው የስራ ቀን በ8፡00 ተዘግቶ በዚሁ ቀን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ባ/ዳር  ቅ/ጽ/  ቤት ይከፈታል፡፡
  6.  መስሪያ ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው ፡፡
  7.  አድራሻ፡- ቀበሌ 16 ከጉደር አግሮ ኢንዱስትሪ ጀርባ ይገኛል፡፡
  8.   ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 226 66 09 /058 226  66  10 መደወል ይቻላል፡፡

የኢትዮዽያ የግብርና ስራዎች ኮርፖሬሽን ባህር ዳር ቅርንጫፍ ጽ/ቤት

 

 

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here