የላይ አርማጭሆ ወረዳ ፍ/ቤት ለ2018 የበጀት ዓመት አገልግሎት የሚውሉ የጽህፈት መሳሪያ፣ የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች፣ የጽዳት እቃዎች እና ህትመቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
- ተጫራቾች በዘርፉ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸውና ያሳደሱ፤ የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ እንዲሁም የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (ቲን) ሰርተፊኬት የሚያቀርቡ፤ የጨረታ ሰነዱን በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ከፍ/ፍ/ቤት ግዥና ፋይናንስ ቢሮ ቁጥር 5 መግባት ይችላሉ፡፡
- ጨረታው ከህዳር 29/2018 ዓ/ም እስክ ታህሳስ 13/2018 ዓ/ም ጨረታው ለ15 ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ሲሆን ታህሳስ 14/2018 ዓ/ም ከጠዋቱ 3፡30 የጨረታ ሳጥኑ ታሽጎ ከረፋዱ 4፡00 ተጫራቾች ባለብት በማዕ/ከፍ/ቤት በግዥና ፋይናንስ ቢሮ ቁጥር 5 በግልጽ ይከፈታል፡፡
- ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ የነጠላ ዋጋ ድምር አንድ በመቶ ብር ማስያዝ ወይም በባንክ የተረጋገጠ (ሲፒኦ) ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ አለባቸዉ፡፡
- ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 09 18 47 78 54 ወይም 058 116 01 47 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡
የላይ አርማጭሆ ወረዳ ፍ/ቤት

