የወጀት ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ የገልባጭ መኪና በግልጽ ጨረታ ግዥ መግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን ይጋብዛል፡፡
- በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፡፡
- የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላቸው፡፡
- የግዥው መጠን ብር 200,000 (ሁለት መቶ ሺህ ብር) እና በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፡፡
- በጨረታው ለመሳተፍ ከላይ 1-3 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡
- ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ የማይመለስ 100 ብር (አንድ መቶ ብር) በመክፈል ጨረታ ከወጣበት ቀን ጀምሮ መግዛት ይችላሉ፡፡
- የሚገዙ የዕቃዎችን ዓይነትና ዝርዝር መግለጫ (ስፔስፊኬሽን) ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይቻላል፡፡
- የተሞላው ዋጋ ማንኛውንም ግብር ወይም ታክስ ያካተተ መሆን አለበት፡፡
- ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያና ዋስትና ለሚወዳድሩበት ብር ወይም ዕቃውን ጠቅላላ ዋጋ አንድ በመቶ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ ሲ.ፒ.ኦ ወይም ጥሬ ገንዘብ ማስያዝ አለባቸው፡፡
- ተጫራቾች የዋጋ መሙያ ሰነዳቸዉ ላይ ማህተምና ፊርማ በማድረግ በፖስታ በማሸግ ጨረታዉ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት በ10 ተከታታይ የስራ ቀናት ማስገባት ይኖርባችኋል፡፡
- ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግዥ ፋይ/ንብ/አስ/ደጋፊ የስራ ሂደት ጨረታው ከወጣበት ቀን ለ10 ተከታታይ የስራ ቀናት ታትሞ ይቆይና በ11ኛው ቀን በ3፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎች በተገኙ ይከፈታል፣ ባይገኙም ጨረታውን ለመክፈት አያስተጓጉልም፡፡
- የእቃዉን ማጓጓዣ ወጭ የጨረታ አሸናፊዉ ይሸፍናል፡፡
- መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
- በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ስለ ጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር 09 13 75 77 87 /058 325 62 53 / 09 10 88 97 28 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡
- ስለ ጨረታው ያልተገለጹ ነገሮች ቢኖሩ በ2003 የግዥ አፈፃፀም መመሪያ መሰረት ተፈፃሚ ይሆናሉ፡፡
የወጀት ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ

