ግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ

0
125

የላይ አርማጭሆ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት ለ2016 በጀት ዓመት ለወረዳው ሴክተር መሥሪያ ቤቶች አገልግሎት ለሚሰጡ መኪኖች የመኪና መለዋወጫ ግዥ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ዓመታዊ ኩንትራት ግዥ መግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ  የሚከተሉትን መስፈርቶች የምታሟሉ ተጫራቾች መወዳደር ትችላላችሁ፡፡

  1. በዘርፉ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው፡፡
  2. የቫት ተመዝጋቢ የሆኑ፡፡
  3. ተጫራቾች ጋዜጣው ከወጣበት እስከ 15ኛው ቀን ድረስ ሰነዱን በላይ አርማጭሆ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በመግዛት በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ፡፡
  4. ጨረታው በ16ኛው ቀን ከጥዋቱ 3፡30 ታሽጎ በ4፡00 በግልጽ ይከፈታል፡፡
  5. ዝርዝር መረጃውን ከጨረታ ሰነዱ ጋር ከሚገኘው ማስታወቂያ ማግኘት ይቻላል፡፡

ማሳሰቢያ፡- ጽ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ ለሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

የላይ አርማጭሆ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here