ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ

0
106

የላይ አርማጭሆ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት ለ2017 በጀት ዓመት ለወረዳው ሴክተር መሥሪያ ቤቶች አገልግሎት የሚውል የጽሕፈት መሳሪያ፣ የፅዳት እቃ እና ኤሌክትሮኒክስ ግዥ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ ተጫራቾች ማሟላት ያለባቸው፡-

በዘርፉ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያለባቸው፡፡

የቫት ተመዝጋቢ የሆኑ፡፡

ተጫራቾች ጋዜጣው ከወጣበት እስከ 15ተኛው ቀን ድረስ ሰነዱን በመግዛት የላይ አርማጭሆ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በመግዛት በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ፡፡

ጨረታው ጋዜጣው በወጣ በ16ኛው ቀን ከጠዋቱ 3፡30 ታሽጎ 4፡00 በግልፅ ይከፈታል፡፡

ዝርዝር መረጃውን ከጨረታ ሰነዱ ማግኝት ይችላሉ፡፡

ማሳሰቢያ፡- ጽ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

የላይ አርማጭሆ ወረዳ ገንዘብ /ጽ/ቤት

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here