በአማራ ክልል በደ/ጎንደር ዞን አ/ዘመን ከተማ የሚገኘው ርብ ኃላ/የተወሠነ የኅብረት ስራ ማኅበራት ገንዘብ ቁጠባና ብድር ዩኒዬን ቀበሌ 04 በመደበኛ በጀት ለጽ/ቤት አገልግሎት የሚውል ባለቢዝመንት ሦስተኛ ፎቅ (B+G+3 ፎቅ) ለማሰራት ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም ተጫራቹች ለሚቀርቡ ለሲሚንቶና ብረት አቅራቢውች በግልፅ ጨረታ የግዥ ዘዴ አወዳድሮ በመግዛት ይፈልጋል፡፡ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈረቶች የሚያሟላ ተጫራጭ መወዳደር የሚችል በመሆኑን ይጋብዛል፡፡
- አቅራቢዎች ህጋዊና በዘመኑ የታደሠ የንግድ /የስራ/ ፈቃድና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር የተቀበሉ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፣
- የወጣው ጨረታ ብር 200,000 /ሁለት መቶ ሺህ ብር /እና በላይ ዋጋ እንደሚሆን ሲገመት የተጨማሪም የእሴት ታክስ /ቫት/ ከፋይነት የተመዘገበ መሆኑን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ ይኖርበቸዋል፣
- የጨረታ ማስከበሪያ 2 በመቶ በባንክ በተረጋገጠ ክፍያ ትዛዝ ሲ.ፒ.ኦ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ማስያዝ ይኖረባቸዋል፡፡
- ተጫራቾች የሚያቀረቡት የመጫረቻ ሰነድ በአማረኛ ቋንቋ መዘጋጀት ይኖረባቸዋል
- ተጫራቾች በሚሞሉበት የመወዳደሪያ ሃሳብ ስማቸውን፤ ፊርማቸው እና ሙሉ አድራሻቸውን ማስፈር አለባቸው፡፡
- የጨረታ ሰነዱ በአ/ዘመን ከተማ ብር 500/አምስት መቶ ብር/ በመክፈል ለ25/ሃያአምስት /ተከታታይ ቀናት የመጫረቻ ሠነዱን ዋናው ጽ/ቤት ድረስ በመምጣት በአካል/ህጋዊ ወኪላቸው በኩል መግዛት ይቻላል፡፡
- የጨረታ መዝጊያው ጊዜ ከተጠናቀቀ በኋላ ተጫራቾች ባቀረቡት የመወዳደሪያ ሃሳብ ላይ ለውጥ ወይም ማሻሻያ ማድረግና ከጨረታው ራሳቸውን ማግለል አይችሉም፣
- የሲሚንቶና ብረት የሚቅረብ ቦታ፤ አይነትና ዝርዝር መግለጫ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይቻላል
- የመጫረቻ ሰነዱን በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ለ25ተከታታይ ቀናት 11፡30 ሠዓት ድረስ ማስገባት ይችላሉ፣
- የመጫረቻ ሰነዱ በ26ኛ ቀን ከቀኑ 4፡00 ሠዓት ተዘግቶ በዕለቱ 4፡30 ሠዓት ተጫራቾች /ህጋዊ ወኪሎች/ በተገኙበት/ ባይገኙም/ ይከፈታል፣
- ማንኛውም ተጫራች የጨረታው ሰነዱ በአንድ በጥንቃቂ በታሸገ ፖስታ በተዘጋጀ የጨረታ ሣጥን የጨረታ ማስከበሪያውን ከኦሪጅናል ሰነዶ ፖስታ ወሥጥ በማደረግ መቅረብ ይኖርበታል፣
- ዩኒዬኑ ጨረታውን በከፊል ወይም በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው ፣
- የሲሚንቶ አቀራርብ ሁኔታ በተመለከተ በተጫራቾች መመሪያ ላይ የሚገኝ ሲሆን አሸናፊው ተጫራች የውል ማስከበሪያ 10 በመቶ ማስያዝ ይኖርበታል ፡፡
- ግልፅ ያልሆኑ ጉዳዬችን በስልክ ቁጥር 0584440061 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ
ርብ ኃላፊነቱ የተወሰነ የኅብረት ስራ ማኅበራት ገንዘብ ቁጠባና ብድር ዩኒዬን