አምኃ ጥሙ አማ የማእድን አግሮ ፕሮሰሲንግ እና ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በሰሜን ሸዋ ም/ሸንኮራ ወረዳ፣ ቀበሌ ወ/ጊወርጊስ፣ ልዩ ቦታው በካን ተብሎ በሚጠራው ቦታ ፌልድፖር ማዕድን ምርት ማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡
የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-
Adindan UTM Zone 37N
Geographic Coordinates of the license area
Block1፡-1
| id | x | y |
| 1 | 531271 | 981004 |
| 2 | 531371 | 981049 |
| 3 | 531356 | 981149 |
| 4 | 531169 | 981239 |
| 5 | 531067 | 981306 |
| 6 | 530905 | 981100 |
| 7 | 531012 | 981059 |
| 8 | 531066 | 980849 |
አዋሳኝ ቦታዎች
| በሰሜን | በደቡብ | በምዕራብ | በምሥራቅ |
| የአማራ ደን ኢንተርፕራይዝ የግራናይት ቦታ | የአረርቲ ሴራሚክ የፈቃድ ቦታ | የአማራ ደን ኢንተርፕራይዝ | የአማራ ደን ኢንተርፕራይዝ |
ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡
የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ

