በእድሜ ማኑፋክቸሪንግ ኃ/የተ/የግ/ ማህበር በሰሜን ሸዋ ዞን ገዛ ዋሻ ወረዳ፣ ቀበሌ አንሳሮ ተብሎ በሚጠራው ቦታ የሲልካ ሳንድ ማእድን ምርት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡
የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-
Adindan UTM Zone 37N
Geographic Coordinates of the license area
Block1፡-1
| id | x | y |
| 1 | 486770 | 1089728 |
| 2 | 486482 | 1089439 |
| 3 | 486487 | 1089018 |
| 4 | 486780 | 1089188 |
አዋሳኝ ቦታዎች
| በሰሜን | በደቡብ | በምዕራብ | በምሥራቅ |
| የግል ይዞታ | የወል መሬት | የወል መሬት | የወል መሬት |
ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት (07) ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡
የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ

