የመሬት ሊዝ ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

0
119

በማዕከላዊ ጎንደር ዞን የሻሁራ ከተማ አስተዳደር ከተማና መሰረተ ልማት ጽ/ቤት የከተማ ቦታዎችን በመሬት ሊዝ ጨረታ መመሪያ መሰረት ለተጫራቾች አወዳድሮ ማስተላለፍና ማልማት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም ከዚህ በታች በከተማው ፕላን መሰረት በአገልግሎት አይነት የተዘጋጁትን ቦታዎች ማለትም፡-

  1. ድርጅት = ባለ 500 ካ/ሜ ብዛት 1 ስፋት 500 ካ/ሜ
  2. ድርጅት = ባለ5 ካ/ሜ ብዛት 1 ስፋት 262.5 ካ/ሜ
  3. ቅይጥ = ባለ 260 ካሜ ብዛት 1 ስፋት 260 ካ/ሜ
  4. ቅይጥ = ባለ 230 ካ/ሜ ብዛት 1 ስፋት 230 ካ/ሜ
  5. ቅይጥ = ባለ 352 ካሜ ብዛት 1 ስፋት 352 ካ/ሜ
  6. መኖሪያ = ባለ 150 ካሜ ብዛት 2 ስፋት 300 ካ/ሜ
  7. መኖሪያ = ባለ 170 ካ/ሜ ብዛት 1 ስፋት 170 ካ/ሜ
  8. መኖሪያ ባለ 190 ካ/ሜ ብዛት 1 ስፋት 190 ካ/ሜ
  9. የጥቃቅን እና አነስተኛ ማምረቻዎች = ባለ 240 ካ/ሜ ብዛት 2 ስፋት 480 ካ/ሜ
  10. የጥቃቅን እና አነስተኛ ማምረቻዎች = ባለ5 ካ/ሜ ብዛት 1 ስፋት 232.5 ካ/ሜ
  11. የጥቃቅን እና አነስተኛ ማምረቻዎች = ባለ5 ካሜ ብዛት 1 ስፋት 237.5 ካ/ሜ

ጠቅላላ ብዛት = 13 ጠቅላላ ስፋት 3,214.5 ካሜ የተዘጋጁትን የከተማ ቦታዎችን ለተጫራቾች በግልጽ ጨረታ አወዳድረን ማስተላለፍ ስለፈለግን ሰነድ ገዝተው መወዳደር የሚችሉ መሆኑን እንጠይቃለን፡፡

የሻሁራ ከተማ አስተዳደር ከተማና መሰረተ ልማት ጽ/ቤት

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here