የሀራጅ ማስታወቂያ

0
72

የሐራጅ  ቁጥር ዳበ/ባዳዲ/0210/24

ዳሸን ባንክ  በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 1147/2011 በተሰጠዉ ስልጣን መሰረት የሚከተሉትን  የተበዳሪ/አስያዥ/

ቤት ባሉበት ሁኔታ በሀራጅ ይሸጣል፡፡

ተ.ቁ የተበዳሪዉ ስም አበዳሪዉ ቅርንጫፍ የአስያዥ ስም ቤቱ ሚገኝበት አድራሻ የንብረቱ አይነት የጨታ መነሻ ዋጋ ጨረታዉ የሚካሄድበት
ቀን ስዓት
ከተማ ቀበሌ የካርታ ቁጥር የቦታ ስፋት
1 ትዕግስት በላቸዉ ፈለገህይወት ተበዳሪዉ ባህርዳር 16 222521/2000 248 ካ.ሜ መኖሪያ ቤት 7,147,209 ግንቦት 28 ቀን 2017 ዓ.ም 4፡00-6፡00

                                 

  1. ተጫራቾች የጨረታዉን መነሻ ዋጋ 25 በመቶ የጨረታ ማስከበሪያ በዳሸን ባንክ ክፍያ ማዘዣ (ሲፒኦ) በጨረታዉ ዕለት ይዘዉ በመቅረብ መመዝገብ ይችላሉ፡፡
  2. ጨረታዉ በሰንጠረዡ ላይ በተገለፀዉ ቀን እና ሰዓት ቤቱ በሚገኝበት አድራሻ ይካሄዳል፡፡
  3. ለመንግስት የሚከፈል ግብር፣ታክስ ፣ዉዝፍ የሊዝ ክፍያ ፣ተጨማሪ እሴት ታክስን እና ሌላም ከስም ዝዉዉር  ጋር የሚገናኙ ወጪዎችን ገዢዉ ይከፍላል፡፡
  4. የጨረታዉ አሸናፊ ደብዳቤ ከተሰጠበት ቀን ጀምሮ ያሸነፈበትን ዋጋ በ15 ቀናት ዉስጥ አጠናቆ መክፈል ይኖርበታል፡፡ባይከፈል ግን ጨረታዉ ተሰርዞ ያስያዘዉ ገንዘብ አይመለስለትም፡፡በጨረታዉ ለተሸነፉ ተጫራቾች ያስያዙት ሲ.ፒ.ኦ. ወዲያዉኑ ይመለስላቸዋል፡፡
  5. በጨረታዉ ላይ አስያዥና ተበዳሪዉ ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ መገኘት ይችላሉ፣ባይገኙም ጨረታዉ በሌሉበት ይካሄዳል፡፡
  6. የተጫራቾች ምዝገባ ከሀራጅ መዝጊያ 10 ደቂቃ በፊት ይጠናቀቃል፡፡
  7. ጨረታዉ ተጀምሮ በተቀመጠዉ ሰዓት ዉስጥ ካልተጠናቀቀ ሊራዘም ይችላል፡፡
  8. ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058-320-76 50 ደዉሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

ዳሸን ባንክ ባህርዳር ዲስትሪክት

 

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here