ማስታወቂያ

0
56

ዳኛቸው አበበ ማህበር በምሥራቅ ጎጃም ዞን በደብረ ኤልያስ ወረዳ ጃቢ ገነት ቀበሌ ልዩ ጎጥ በለጠች ወንዝ ተብሎ በሚጠራው ቦታ የግራናይት ማዕድን ምርት ማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡

የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶቹ፡-

Adindan UTM Zone 37N

Geographic Coordinates of the license area

 

Comer Easting Northing
1 312085 1122307
2 312142 1122782
3 312461 1123250
4 312312 1123314
5 311965 1122832
6 311837 1122414

 

አዋሣኝ ቦታዎች

በሰሜን በደቡብ በምዕራብ በምሥራቅ
በለጠች ወንዝ ባዶ ቦታ በለጠች ወንዝ ባዶ ቦታ

ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ

 

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here