ማስታወቂያ

0
51

ጋፋት ሶብ ቁም እንስሳት እርባታ ኃ/የተ/ግ/ማህበር ማህበር በምሥራቅ ጎጃም ዞን በደጀን ወረዳ ወረዳ ኩራር ቀበሌ ተብሎ በሚጠራው ቦታ የግራናይት ማዕድን ምርት ማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡

የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶቹ፡-

Adindan UTM Zone 37N

Geographic Coordinates of the license area

 

Comer Easting Northing
1 405887 1115792
2 405793 1115699
3 405753 1115631
4 405775 1115594
5 405794 1115232
6 405461 1115173
7 405556 1114960
8 405976 1115092
9 405850 1115443
10 405854 1115591
11 405948 1115669

 

አዋሣኝ ቦታዎች

በሰሜን በደቡብ በምዕራብ በምሥራቅ
የግለሰብ ይዞታ የግለሰብ ይዞታ የግለሰብ ይዞታ የግለሰብ ይዞታ

ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ

 

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here