ጣና ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም ኢማ ስማቸው ከዚህ በታች የተጠቀሰ ተበዳሪ ያለባቸውን ብድር በወቅቱ ባለመክፈላቸው ምክንያት ተቋሙ በአነስተኛ የፋይናንስ ሥራ አዋጅ ቁጥር 626/2001 እና እዋጅ ቁጥር 97/90 በተስጠው ስልጣን መሠረት ብድሩን በዋስትና ወይም በመያዣነት የተያዘውን የመኖሪያ ቤት በሐራጅ ጨረታ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
የቅርጫፉ ስም | የተበዳሪው ስም | የንብረቱ አስያዥ ስም | የንብረቱ አይነት | የቤቱ ስፋት | የሐራጅ መነሻ ዋጋ | ሐራጁ የሚካሄድበት ቦታ |
ዱርቤቴ ቅርጫፍ | አቶ ቸርነት ማለደ አለባቸው | አቶ ቸርነት ማለደ አለባቸው | የመኖሪያ ቤትና ቦታ | 200 ካ.ሜ | 298,838.52 | ጣና ማይክሮ ፋይናስ ተቋም በዱርቤቴ ቅርጫፍ ጽጸ ሰኔ 18 ቀን 2017 ዓ.ም ከረፋዱ 5፡00 |
ዱርቤቴ ቅርጫፍ | አቶ መንጋው ጌጤ አቤ | አቶ መንጋው ጌጤ አቤ | የመኖሪያ ቤትና ቦታ | 200 ካ.ሜ | 131,843.81 | ጣና ማይክሮ ፋይናስ ተቋም በዱርቤቴ ቅርጫፍ ሰኔ 18 ቀን 2017 ዓ.ም ከረፋዱ 5፡00 |
ማሳሰሰቢያ፡-
- ማንኛውም ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪል የሐራጁን በ5 በመቶ መነሻ ዋጋ መጫረት ይቻላል፡፡
- አሸናፊው ጨረታውን ካሸነፈበት ቀን ጀምሮ ገንዘቡን በ15 ቀናት ውስጥ አጠቃሎ መክፈል ያለበት ሲሆን ይህን ካላደረገ ለሐራጅ መነሻ ያስያዘው ገንዘብ ተመላሽ ሳይሆን ውሉ ይቋረጣል፡፡
- ሐራጁ የሚካሄድበት በአማራ ክልል ሰሜን ጎጃም ዞን ዱርቤቴ ከተማ 01 ቀበሌ ዱርቤቴ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ነው፡፡
- በጨረታው ላይ ተጫራቾችና ባለንብረቶች ወይም ህጋዊ ወኪሎችቻቸው መገኘት አለባቸው፡፡
- ተቋሙ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
- በመንግስት የሚፈለጉ ግብሮችን እና የስም ማዛወሪያዎችን እና ሌሎች ወጭዎችን የጨረታው አሸናፊ ይሸፍናል፡፡
- ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር +251-582-230-783 ደውለው መጠየቅ ይቻላል፡፡
ጣና ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም ኢ.ማ