አሁ ጅብሰም ፋብሪካ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በምሥራቅ ጎጃም ዞን በደጀን ወረዳ በኩራር ቀበሌ ተብሎ በሚጠራው ቦታ የኖራ ድንጋይ ማዕድን ማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡
የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-
Adindan UTM Zone 37N
Geographic Coordinates of the license area
Block:-1
Corner | Easting | Northing |
1 | 405893 | 1116225 |
2 | 406055 | 1116493 |
3 | 406222 | 1116373 |
4 | 406152 | 1116263 |
5 | 406115 | 1116160 |
6 | 406030 | 1116121 |
7 | 405869 | 1116057 |
Block:-2
Corner | Easting | Northing |
1 | 406181 | 1115723 |
2 | 406233 | 1115704 |
3 | 406433 | 1115953 |
4 | 406303 | 1116041 |
5 | 406061 | 1115755 |
Block:-1
በሰሜን | በደቡብ | በምዕራብ | በምሥራቅ |
የግለሰብ ይዞታ | የግለሰብ ይዞታ | የግለሰብ ይዞታ | የግለሰብ ይዞታ |
Block:-2
በሰሜን | በደቡብ | በምዕራብ | በምሥራቅ |
የግለሰብ ይዞታ | የግለሰብ ይዞታ | የግለሰብ ይዞታ | የግለሰብ ይዞታ |
ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡
የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ