ማስታወቂያ

0
62

ገበየሁ ገ/ሚካኤል በዋግ ኸምራ ዞን በአበርገሌ ወረዳ 03 ቀበሌ ልዩ ጎጥ ሸኩራ ተብሎ በሚጠራው ቦታ የግራናይት ማዕድን ማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡

የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-

Adindan UTM Zone 37N

Geographic Coordinates of the license area

Block:-1

Corner Easting Northing
1 495514 1424279
2 495689 1424318
3 495849 1424262
4 495899 1424141
5 495898 1424041
6 495826 1423958
7 495800 1424012
8 495667 1423898
9 495427 1423969

 

 

በሰሜን በደቡብ በምዕራብ በምሥራቅ
ግጦሽ ግጦሽ ግጦሽ ተራራ

 

Corner Easting Northing
1 495939 1423818
2 495914 1423843
3 495893 1423945
4 495939 1423951
5 495980 1423875

 

 

በሰሜን በደቡብ በምዕራብ በምሥራቅ
መንገድ ግጦሽ /መንደር/ ግጦሽ መንገድ

ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ

 

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here