ማስታወቂያ

0
53

በፍሬው ፣ማለደና ጓደኞቹ ሽ/ማህበር በወልቃት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን በቃብትያ ሁመራ ወረዳ አዶ ባይ ቀበሌ ልዩ ቦታው ጎርፎ ተብሎ በሚጠራው ቦታ የወርቅ ማዕድን ማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡

የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-

Adindan UTM Zone 37N

Geographic Coordinates of the license area

Block:-1

Corner Easting Northing
1 268663 1572596
2 268679 1572742
3 268648 1572759
4 268521 1572738
5 268508 1572718
6 268612 1572575

 

 

በሰሜን በደቡብ በምዕራብ በምሥራቅ
ነፃ መሬት ነፃ መሬት ክፍት ቦታ ክፍት ቦታ

ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ

 

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here