ንብጌ የማዕድን ቁፋሮ እና ኳየሪንግ በሰሜን ሸዋ ዞን በቡልጋ ከተማ አስተዳደር ቱለፋ ቀበሌ ልዩ ቦታው ኢግዱ ለገዲባ ተብሎ በሚጠራው ቦታ የጥቁር ድንጋይ ማዕድን ማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡
የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-
Adindan UTM Zone 37N
Geographic Coordinates of the license area
Block:-1
Corner | Easting | Northing |
1 | 526892.0646 | 1023326.1955 |
2 | 526982.5007 | 1023341.0852 |
3 | 526979.8650 | 1023634.7464 |
4 | 526969.8570 | 1023702.9645 |
5 | 526933.7051 | 1023763.9491 |
6 | 526957.6610 | 1023796.2402 |
7 | 526786.2198 | 1023991.6126 |
8 | 526698.0976 | 1023930.2156 |
9 | 526839.7511 | 1023776.7613 |
በሰሜን | በደቡብ | በምዕራብ | በምሥራቅ |
ጎሳየ ይርዳው | ወንዝ | መንገድ | መንገድ |
ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡
የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ