ማስታወቂያ

0
52

ኤ.ቴ.ጂ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር በጎንደር ከተማ ብላጅግ ዳብርቃ ቀበሌ ልዩ ቦታው ጅብዋሻ /ቆቅ ምንጭ/ ተብሎ በሚጠራው ቦታ የጥቁር ድንጋይ ማዕድን ማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡

የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-

Adindan UTM Zone 37N

Geographic Coordinates of the license area

Block:-1

Corner Easting Northing
1 327809 1391171
2 327695 1391318
3 327669 1391425
4 327648 1391519
5 327736 1391654
6 327717 1391686
7 327724 1391736
8 327744 1391785
9 327827 1391771
10 327909 1391694
11 327734 1391489
12 327738 1391430
13 327835 1391313
14 327863 1391260
15 327865 1391209

 

 

በሰሜን በደቡብ በምዕራብ በምሥራቅ
እሸቴ አቦሰጥ እና የወል መሬት በኬቲኤም ትሬዲንግ እሸቴ አቦሰጥ ደርሶ ተሻለ እና አጋ ድረስ

 

 

ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ

 

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here