ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

0
104

አድማስ ሁስ/ገበ/ኀ/ሥራ ማኀበራት ዩኒዬን ለዩኒዬኑ ምርት እና ግብዓት የማጓጓዝ አገልግሎት የሚል 13 ካሶኒ እና 2 ሴኖትራክ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም ከዚህ በታች የተገለፀን መስፈርት የምታሟሉ መጫረት ትእስሳችሁ፡፡

  1. በጨረታ ቦሚሣተፉ ሁሉ በዘርፉ በ2017 ዓ.ም የታደሰ የንግድ ፈቃድ ዋናውንና ፎቶ ኮፒውን እንዲሁም የግብር መለያ ቁጥር እና የቫት ሰረተፊኬት ይዘሙ መቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  2. ተወዳዳሪዎች ለጨረታ ማስከበሪያ ገንዘብ የሞሉትን ዋጋ ሁለት በመቶ በባንክ በተረጋገጠ /ሲፒኦ/ ማስያዝ ይኖርባቸዋስ፡፡ አሸናፊው እንደታወቀም አሸናፊው ያሽነፈበትን ያበቅላላ ዋጋውን 10 በመቶ ለውል ማስከበሪያ ማስያዝ ይኖርበታል፡፡
  3. ሌሎች ተጫረቾች ባቀረቡት ዋጋ ላይ ተተርሶ ዋጋ መስጠት አይቻልም፡፡
  4. በጨረታ ለተሸነፉ ተጫራቾች ያስያዙት ገንዘብ ተመላሽ ይሆናል፡፡
  5. ጨረታው በቀን በ23/10/2017 ከመጣበት ቀን ጀምሮ የሚቆጠር 20 የሥራ ቀን ከቆየ በኃላ በ21ኛው ቀን 13/11/2017 ከረፋዱ 4፡30 ተጫራቾች ወይም ህገ ወኪሎችቻው በተገኙበት በዩኒዬኑ ጽ/ቤት ይከፈታል፡፡ ጨረታው የሚከፈትበት ቀን የህዝብ በዓል ከሆነ በቀጣዩ ቀን በተመሳሳይ ስዓት ታሽጐ በተመሳሳይ ስዓት ይከፈታል፡፡
  6. በጨረታዉ ለመሳተፍ የሚፈስጉ ተጫራቾች ሁሉ ለጨረታዉ የተዘጋጀዉን ሰነድ የማይመለስ ብር 100 /አንድ መቶ ብር/ በመያዝ አዊ ብሔረሰብ አስተዳደር እንጅባራ ከተማ ከሚገኘው ከዩኒዮኑ ጽ/ቤት 2ተኛ ፎቅ በመምጣት መግዛት ይኖርባቸዋል፡፡
  7. ዩኒዬኑ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ተጨማሪ ማብራሪያ ካስፈለገ ሞባይል 09 18 77 91 22  /09 40 16 16 16 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡

አድማስ ሁስ/ገበ/ኀ/ሥራ ማኀበራት ዩኒዬን ኃ/የተ

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here