አቶ ትክክል ይመር አበጋዝ በሰሜን ሸዋ ዞን በቃብትያ ቡልጋ ከተማ አስተዳደር ቱለፋ ቀበሌ ልዩ ቦታው ኢግዱ ለገዱባ ተብሎ በሚጠራው ቦታ የጥቁር ድንጋይ ማዕድን የማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡
የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-
Adindan UTM Zone 37N
Geographic Coordinates of the license area
Block:-1
Corner | Easting | Northing |
1 | 526543.1845 | 1023358.2453 |
2 | 526712.5209 | 1023328.8087 |
3 | 526703.3921 | 1023768.1244 |
4 | 526514.5071 | 1023772.4165 |
5 | 526552.7839 | 1023637.5432 |
በሰሜን | በደቡብ | በምዕራብ | በምሥራቅ |
ምሌት ትሬዲንግና ኤግዱ ለገዲባ የጥቁር ድንጋይ ማምረቻ | ሀዘማ የንግድ ስራዎች ሃ/የተ/የግል/ማህበር የጥቁር ድንጋይ ማምረቻ | ወንዝ | ሳምኬት ኮንስትራክሽን የጥቁር ድንጋይ ማምረቻ |
ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡
የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ