ማስታወቂያ

0
50

ዳንኤል የሽዋስ ወርቁ በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር በባንጃ ወረዳ በዚቅ ጉመርታ ቀበሌ ልዩ ስሙ አዲጉስቲ ተብሎ በሚጠራው ቦታ የጥቁር ድንጋይ ማዕድን ማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡

የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-

Adindan UTM Zone 37N

Geographic Coordinates of the license area

ብሎክ 1

Turning points x-coordinate y-Coordinate
1 256707 1213816
2 256751 1213792
3 256774 1213820
4 256815 1213802
5 256871 1213841
6 256986 1213614
7 256925 1213433
8 256813 1213500

 

 

በሰሜን በደቡብ በምዕራብ በምሥራቅ
ታደሰ መኩሪያውና አሰፋ ካሳሁን አንተነህ እምሩና ትንሹ ምንጭ አሰፋ ካሳሁን ታደሰ መኩሪያውና ትንሹ ምንጭ

ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ

 

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here