ማስታወቂያ

0
22

ኤም ኤስ ጂ ዜድ አስመጭና ላኪ በሰሜን ሸዋ ዞን በአንሳሮ ወረዳ ጉዛ ዋሻ ተብሎ በሚጠራው ቦታ የኖራ ድንጋይ ማዕድን ማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡

የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-

Adindan UTM Zone 37N

Geographic Coordinates of the license area

Block:-1

ID X Y
1 492071 1094847
2 491867 1094584
3 491861 1094514
4 491951 1094570
5 492037 1094568
6 492028 1094466
7 492098 1094465
8 492152 1094625
9 492202 1094703

 

 

አዋሳኝ ቦታዎች

በሰሜን በደቡብ በምዕራብ በምሥራቅ
የግል ይዞታ የግል ይዞታ መንገድ የግል ይዞታ

 

ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚሉ ካሉ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርቡ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37 /21 42 ደውሎ መጠየቅ ይችላሉ፡፡

የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ

 

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here