ማስታወቂያ

0
9

ኤም ዲ ኃ/የተ/የግ/ ማህበር በሰሜን ጎጃም ዞን በደ/ሜጫ ወረዳ ቀበሌ ብ/ጮራ ልዩ ቦታው ሳባን ስልጢ ሚካኤል ተብሎ በሚጠራው ቦታ የጥቁር ድንጋይ ማዕድን ማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡

የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-

Adindan UTM Zone 37N

Geographic Coordinates of the license area

Block 1

id X Y id  x  y
1 292953 1247270 7 292799 1247658
2 292931 1247342 8 292774 1247500
3 292684 1247407 9 292884 1247368
4 292652 1247437 10 292955 1247364
5 292767 1247806 11 292997 12473314
6 292836 1247750      

 

Block 2

id X Y
1 293254 1246803
2 293177 1246852
3 293158 1246941
4 293090 1247035
5 293118 1247121
6 293147 1247127
7 293240 1246882
8 293287 1246832

 

አዋሳኝ ቦታዎች

በሰሜን በደቡብ በምዕራብ በምሥራቅ
ሚካኤል ቤተክርስቲያን ሻጥ ወይም ስልጢ ወንዝ ጃማ ወንዝ መንደር

ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ

 

 

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here